У нас вы можете посмотреть бесплатно መጽሓፈ ምሳሌ ባጭሩ (ዶ/ር ተስፋዬ ማሞ) - The Book of Proverbs in Amharic или скачать в максимальном доступном качестве, которое было загружено на ютуб. Для скачивания выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса savevideohd.ru
ምሳሌዎቹ በጣም በአብዛኛው በመንፈስ ቅዱስ ጠቢቡ ሰለሞን የተናገራቸው ናቸው…ብዙ የአዲስ ኪዳን ጥቅሶች ከመጽሃፈ ምሳሌ ተወስደዋል…በመጽሃፉ ውስጥ እነዚህ ይገኛሉ…"የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሄርን መፍራት ነው" (1:6…)፣ "የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል፥ከመከራም ስጋት ያርፋል" (1:33)፣ "አጥብቀህ ልብህን ጠብቅ…"(4:23)፣ ከጉንዳኖች የምንማረው (6፥6)፣ "ለሰው የከበረ ሃብት ትጋት ነው" (12:27)፣ "የልብ መዘጋጀት ከሰው ነው…" (16:1)፣ "የእግዚአብሄር ስም የጸና ግንብ ነው፥ጻድቅ ወደ እርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ ይላል" (18:10)፣ "ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ" (18:22)፣ "መልካም ስም ከብዙ ባለጠግነት ይሻላል" (22:1)፣ "ሃጢዓትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል"(22:7)፣ "ጻድቅ ሰባት ጊዜ ይወድቃልና፥ይነሳማል"(24:16)፣ "ብረት ብረትን ይስለዋል፣ ሰውም ባልንጀራውን ይስላል" (27:17)፣ "ራእይ ባይኖር ሕዝብ መረን ይሆናል" (29:18)፣ "ልባምን ሴት ማን ሊያገኛት ይችላል" (31:10)፣ አብረን እንያቸው…